በሩዋንዳዋ ኪጋሊ ጎዳና ‘ፋስት ፉድ’ የሚሸጡት ኢትዮጵያውያን እህትማማቾች…….

ብሌን እና ሰላም ተስፋለም መኖሪያቸውን ሩዋንዳ ካደረጉ ሰነባብተዋል። ብሌን ወደ ሩዋንዳ ያቀናቸው በፍቅር ጓደኛዋ አሌይን ፓትሪክ አማካይነት ነው።

ጓደኛዋ አገሩን እንድታይለት ይወተውታት ነበር። “ወደ ሩዋንዳ ከመጣሁ በኋላ ግን በፍቅሯ ወደቅኩ” ትላለች።

እህቷ ሰላምም “ኪጋሊ ተመችታኛለች” ትላለች። እህትማማቾቹ አሁን መሐል ኪጋሊ ላይ የ‘ፋስት ፉድ’ ሱቅ ከፍተዋል። ኢትዮጵያውያን ኪጋሊን ሊጎበኟት ይገባል ይላሉ።

በድህረ ገጻችን ኢትዮ አማዞን በመግባት የሚፈልጉትን እቃ ማዘዝ  ብቻ  ሳይሆን የርስዎንም እቃዎች መሸጥ እንደሚችሉ ስናሳውቅዎት በደስታ ነው ። ለማስታወቂያ ወይንም ለመግቢያ ምንም ክፍያ አይጠበቅብዎትም፤  ለተጨማሪ መረጃ   ድህረ ገጻችንን ይጎብኙ። https://ethio-amazon.com/

ለበለጠ መረጃ ሊንኩን በመንካት የቴሌግራም ግሩፓችንን ይቀላቀሉ!https://t.me/ethioamazon

ምንጭ(BBC)